Test preview Test preview Test preview Test preview Test preview Test preview Test preview Test preview Test preview Test preview Test preview
Test Video inside content Test Video inside content Test Video inside content Test Video inside cont
የመኖሪያ ቤት ባለቤት የሆነው የውጭ ዜጋም በአዋጁ ከተመለከቱት ገደቦች በስተቀር ለማንኛውም የመኖሪያ ቤት ባለመብት ለሆኑ ኢትዮጵያውያን በሕግ የተሰጡ የንብረት መብቶች ይኖሩታል፡፡ ነገር ግን አዋጁ የውጭ ዜጎች የቤት ባለቤት እና የመሬት ባለይዞታ ቢሆኑም እንኳን፤ መብቱ ግን ፍጹም እንዳልሆነና ከኢትዮጵያውያን በተለየ ሁኔታ ብዙ ገደቦች እና ቁጥጥሮች የሚደረጉበት መሆኑን ያስቀምጣል፡፡